የአዲስ አበባ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች በዘንድሮው የትምህርት ዘመን ከ30 ሺህ በላይ አዳዲስ ሰልጣኞችን ለመቀበል ተዘጋጅተዋል

Ethiopian News Agency (ENA)
Ethiopian News Agency (ENA)
1.3 هزار بار بازدید - 2 سال پیش - የአዲስ አበባ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ
የአዲስ አበባ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች በዘንድሮው የትምህርት ዘመን 30 ሺህ 900 አዲስ ሰልጣኞችን ለመቀበል መዘጋጀታቸውን የመዲናዋ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ልማት ቢሮ ገለጸ፡፡
የአዲስ አበባ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሀቢባ ሲራጅ፤ ከኢዜአ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት በመዲናዋ የተሟላ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና መስጠት የሚችሉ 15 ኮሌጆች ሰልጣኞችን ለመቀበል ተዘጋጅተዋል።

#ENANEWS #EthiopianNewsAgenecy #ENA #Ethiopiannews #ENAtube #ኢዜአ
2 سال پیش در تاریخ 1401/11/18 منتشر شده است.
1,302 بـار بازدید شده
... بیشتر